ሐምሌ 5 ምሽት ከዚህ ዓለም በሕልፈተ ሕይወት ለዘላለሙ የተለየው መስፍን ኃብተማርያም ከ500 በላይ ለአያሌዎች ዓይንና ጆሮ ገብ በሆኑ ቀሪ ምድራዊ የጥበብ ሥራዎቹ ይታወሳል። የ69 ዓመቱን ፀሐፌ ወግ፣ ደራሲ፣ ጋዜጠኛና አርታኢ ሞገስ ከሆኑለት ሥራዎቹና ከአንደበቱ ከፈለቁት አስተምህሮቶቹ ዝክረ መታሰቢያ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Mesfin Habtemariam. Source: Wiki
Published
Updated
By Befekadu Abay
Source: SBS
Share this with family and friends


