የድምፃዊ ዓለማየሁ እሸቴ ትናንት ነሐሴ 27 ለሊት በድንገት ከዚህ ዓለም መለየት በአያሌ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ጥልቅ ሐዘን ማሳደሩ እርግጥ ነው። ለዘላለሙ ቢለየንም ምርጥና ድንቅ የሙዚቃ ሥራዎቹ ግና በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክና በአድናቂዎቹ ልብ ውስጥ ልዩ ሥፍራ ይዞ ይኖራል። እኛም ለዝክረ መታሰቢያው ቀደም ሲል በወርኃ ሜይ 2014 ያካሄድነውን ቃለ ምልልስ ደግመን አቅርበናል።
አንኳሮች
- የመርከብ ጉዞ ወደ ሆሊውድ
- ከትወና ሕልም ወደ ሙዚቃ ዓለም ዕውነታ
- ምስጋና
Share






