የደሜንሽያ ሕሙማንን ለመከበከብ ቆም ተብሎ እንዲታሰብ ጥሪ እየቀረበ ነው

Rethinking how we treat those suffering from dementia

Jody Friedman Source: SBS

አውስትራሊያውያን ቅዳሜ ሴፕቴምበር 21 ታስቦ የሚውለውን የዓለም አልዛይመር ቀን ምክንያት በማድረግ የደሜንሽያ ተጠቂ ሕሙማንን እንደምን መከባከብ እንዳለባቸው ቆም ብለው እንዲያስቡ ማሳሰቢያ እየቀረበ ነው። ጠበብትም ሆን ተብለው እንኳ ያልተፈጸሙ አግላይ ድርጊቶች እንኳ ሰዎችን እርዳታ ከማግኘት እንደሚገታና በተለይም በሕመሙ የተጠቁ መጤና ወጣቶች በእጅጉ ለተገላነት ሊጋለጡ እንደሚችሉ ያላቸውን ስጋት እየገለጡ ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now