የደሜንሽያ ሕሙማንን ለመከበከብ ቆም ተብሎ እንዲታሰብ ጥሪ እየቀረበ ነው

Rethinking how we treat those suffering from dementia

Jody Friedman Source: SBS

አውስትራሊያውያን ቅዳሜ ሴፕቴምበር 21 ታስቦ የሚውለውን የዓለም አልዛይመር ቀን ምክንያት በማድረግ የደሜንሽያ ተጠቂ ሕሙማንን እንደምን መከባከብ እንዳለባቸው ቆም ብለው እንዲያስቡ ማሳሰቢያ እየቀረበ ነው። ጠበብትም ሆን ተብለው እንኳ ያልተፈጸሙ አግላይ ድርጊቶች እንኳ ሰዎችን እርዳታ ከማግኘት እንደሚገታና በተለይም በሕመሙ የተጠቁ መጤና ወጣቶች በእጅጉ ለተገላነት ሊጋለጡ እንደሚችሉ ያላቸውን ስጋት እየገለጡ ነው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service