የደሜንሽያ ሕሙማንን ለመከበከብ ቆም ተብሎ እንዲታሰብ ጥሪ እየቀረበ ነው

Jody Friedman Source: SBS
አውስትራሊያውያን ቅዳሜ ሴፕቴምበር 21 ታስቦ የሚውለውን የዓለም አልዛይመር ቀን ምክንያት በማድረግ የደሜንሽያ ተጠቂ ሕሙማንን እንደምን መከባከብ እንዳለባቸው ቆም ብለው እንዲያስቡ ማሳሰቢያ እየቀረበ ነው። ጠበብትም ሆን ተብለው እንኳ ያልተፈጸሙ አግላይ ድርጊቶች እንኳ ሰዎችን እርዳታ ከማግኘት እንደሚገታና በተለይም በሕመሙ የተጠቁ መጤና ወጣቶች በእጅጉ ለተገላነት ሊጋለጡ እንደሚችሉ ያላቸውን ስጋት እየገለጡ ነው።
Share




