ለረጅም ጊዜ ሲፈራ የነበረው ወታደራዊ እርምጃ ዕውን ሆኖ ሩስያ ዩክሬይንን ወርራለች። የሩስያው ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን በወታደራዊ እርምጃቸው መካከል ጣልቃ እገባለሁ የሚል የውጭ ኃይል ካለ በኃይል ይመከታል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Tom Canetti
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

