ቃለ ምልልስ- የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት በቪክቶሪያ ነዋሪ ከሆኑ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አደረገ

.

አምባሳደር ትርፉ ኪዳነማርያም ፤ አቶ በሪሁን ደጉ Source: sbs amharic

የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት በቪክቶሪያ ነዋሪ ከሆኑ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርጓል::በውይይቱ ላይ አምባሳደር ትርፉ ኪዳነማርያም በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ በሪሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የዳያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ፤ እንዲሁም ኪም ላቭ ግሮቭ በሜልበርን የኢትዮጵያውያን የክብር ቆንስላ ውይይቱን መርተዋል::



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now