ቃለ ምልልስ- የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት በቪክቶሪያ ነዋሪ ከሆኑ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አደረገ

አምባሳደር ትርፉ ኪዳነማርያም ፤ አቶ በሪሁን ደጉ Source: sbs amharic
የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት በቪክቶሪያ ነዋሪ ከሆኑ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርጓል::በውይይቱ ላይ አምባሳደር ትርፉ ኪዳነማርያም በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ በሪሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የዳያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ፤ እንዲሁም ኪም ላቭ ግሮቭ በሜልበርን የኢትዮጵያውያን የክብር ቆንስላ ውይይቱን መርተዋል::
Share




