የ2019 ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን የ12ኛ ክፍል ምሩቃን መንፈሳዊ የምርቃት ሥነ ሥርዓት በሜልበርን

Interview with Martha Borena

Martha Borena Source: SBS Amharic

ወ/ት ማርታ ቦረና - በደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የ2019 አሥራ ሁለተኛ ክፍል ምሩቃን አስተባባሪ ኮሚቴ አባል፤ የመንፈሳዊ የምረቃ ሥነ ሥርዓቱን ዝግጅት ሂደትና ፋይዳዎቹን አስመልክተው ይናገራሉ። የመንፈሳዊ የምርቃት ሥነ ሥርዓቱ የሚካሄደው 5 Grace Way, Ravenhall እሑድ - ፌብሩዋሪ 16, 2020 ከ5: 00 pm – 7:00 pm ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now