በደን ቃጠሎ አያያዛቸው ለሳምንታት ብርቱ ትችቶች የገጠማቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን፤ የደን ቃጠሎዎችን ግብረ ምላሽ የሚመረምር ሮያል ኮሚሽን ለማቆም ጉዳዩን ለካቢኔያቸው እንደሚያቀርቡ አመላክተዋል። ምንም እንኳ ተጠራጣሪዎቻቸው ቢበዙም መንግሥት አሁን የያዘውን የአየር ንብረት ለውጥ ፖሊሲ ሊያሻሻል የሚችል ዕሳቤ መያዛቸውን ጠቁመዋል።
Share

Published
By Julia Carr-Catzel
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

