Seble Girma (L) and Elias Yemane (R). Source: S.Girma and E.Yemaneወ/ሮ ሰብለ ግርማ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የባሕልና ሥነ ጥበብ ሰብሳቢና አቶ ኤልያስ የማነ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፤ በመጪው ቅዳሜ ከ2:00 pm ጀምሮ በዙም ስለሚካሄደው የአዲስ ዓመት በዓል አከባበር ይናገራሉ።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ወ/ሮ ሰብለ ግርማ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የባሕልና ሥነ ጥበብ ሰብሳቢና አቶ ኤልያስ የማነ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፤ በመጪው ቅዳሜ ከ2:00 pm ጀምሮ በዙም ስለሚካሄደው የአዲስ ዓመት በዓል አከባበር ይናገራሉ።