የሰላም ስፖርት ቡድን ስድስተኛ ዓመቱን አከበረ

Selam Sport Club Source: Supplied
የሰላም ስፖርት ቡድን 6ኛ የምሥረታ ዓመቱን ቅዳሜ ፌብሪዋሪ 15, 2020 ሜልበርን ውስጥ አክብሯል። የዘንድሮውን በዓል የተዘጋጀውም በአንጋፋው የእግር ኳስ አሰልጣኝና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቹ በቀለ ወንድሙ ስም ነው።
Share

Selam Sport Club Source: Supplied

SBS World News