የሰላም ስፖርት ቡድን 6ኛ የምሥረታ ዓመቱን ቅዳሜ ፌብሪዋሪ 15, 2020 ሜልበርን ውስጥ አክብሯል። የዘንድሮውን በዓል የተዘጋጀውም በአንጋፋው የእግር ኳስ አሰልጣኝና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቹ በቀለ ወንድሙ ስም ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Selam Sport Club Source: Supplied
Published
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

