የሰላም ስፖርት ቡድን ስድስተኛ ዓመቱን አከበረ

Selam Sport Club

Selam Sport Club Source: Supplied

የሰላም ስፖርት ቡድን 6ኛ የምሥረታ ዓመቱን ቅዳሜ ፌብሪዋሪ 15, 2020 ሜልበርን ውስጥ አክብሯል። የዘንድሮውን በዓል የተዘጋጀውም በአንጋፋው የእግር ኳስ አሰልጣኝና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቹ በቀለ ወንድሙ ስም ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now