ተዋናይት ሰላም ተስፋዬ፤ ባለ ሙያዎችን ከአድናቂዎቻቸው ጋር አገናኝቶ ማዕድ በሚያቋርሰውና ፊርማ እንዲያገኙ በሚያደርገው 'ታዋቂ ኢቨንት' ድርጅት አማካይነት ሸራተን አዲስ ሆቴል ከአድናቂዎቿ ጋር ተገናኝታለች። ምስጋናም አቅርባለች።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Befekadu Abay
Source: SBS
Share this with family and friends

