አውስትራሊያ በኮቪድ-19 ገደቦች ሳቢያ ለሁለት ዓመታት ያህል ዘግታ የነበረውን በሯን ለዓለም አቀፍ ተማሪዎች ዳግም ከፍታለች። የአውስትራሊያ መንግሥት ዓለም አቀፍ ተማሪዎች ወደ አውስትራሊያ መመለስ እንዲችሉ የተወሰኑ ድንጋጌዎችን አላልቷል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Afnan Malik
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

