በሴቶች ላይ የሚደርሱ አመፆችን ከነአካቴው ለመክላት እንዲያስችል አያሌ ሉላዊ ግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻዎች ይካሔዳሉ። ከኖቬምበር 25 / ሕዳር 16 አንስቶ እስከ ዲሴምበር 10 / ታህሳስ 1 ለ16 ቀናት የሚዘልቀው ፀረ - ፆታ ተኮር የሰብዓዊ መብቶች ዘመቻም አንዱ ነው። መሪ ቃሉም "በሴቶች ላይ የሚፈፀም አመፅን በ2030 ለመክላት ያብሩ" የሚል ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo, Yumi Oba
Source: SBS
Share this with family and friends

