ሼህ አብድራህማን ሐጂ ከቢር በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ የእስልምና እምነት ተከታዮች የዘንድሮውን የኢድ አል አድሃ በአል ሲያከብሩ አገር ቤት ያሉ ወገኖቻቸውን በመርዳት እንዲሆን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡ በአውስትራሊያም ወቅቱ በኮቪድ-19 ሳቢያ ገደቦች የተጣሉበት እንደመሆኑ መጠን አማንያኑ የህይማኖቱ ስርአት በሚፈቅደው መንገድ በቤታቸው እንዲያከብሩ አሳስበዋል ፡፡
Share






