Shek Abdurahmanሼህ አብድራህማን ሐጂ ከቢር በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ የእስልምና እምነት ተከታዮች የዘንድሮውን የኢድ አል አድሃ በአል ሲያከብሩ አገር ቤት ያሉ ወገኖቻቸውን በመርዳት እንዲሆን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡ በአውስትራሊያም ወቅቱ በኮቪድ-19 ሳቢያ ገደቦች የተጣሉበት እንደመሆኑ መጠን አማንያኑ የህይማኖቱ ስርአት በሚፈቅደው መንገድ በቤታቸው እንዲያከብሩ አሳስበዋል ፡፡
Published
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Skip to podcast episode contentShare this with family and friends
ሼህ አብድራህማን ሐጂ ከቢር በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ የእስልምና እምነት ተከታዮች የዘንድሮውን የኢድ አል አድሃ በአል ሲያከብሩ አገር ቤት ያሉ ወገኖቻቸውን በመርዳት እንዲሆን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡ በአውስትራሊያም ወቅቱ በኮቪድ-19 ሳቢያ ገደቦች የተጣሉበት እንደመሆኑ መጠን አማንያኑ የህይማኖቱ ስርአት በሚፈቅደው መንገድ በቤታቸው እንዲያከብሩ አሳስበዋል ፡፡