“ወረርሽኙን ለመከላከል መስጊዶቻችን ዘግተን ጸሎት ላይ ነን፤ የተጠቁትንም መርዳት ግዴታችን ነው” - ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር

Sheik Abdurahman Haji Kebir COVID - 19

Sheikh Abdurahman Haji Kebir Source: Supplied

ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ፤ የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን አስመልክቶ በእስልምና ተከታዮች ዘንድ ሰሞኑን ስለወሰዱት የጥንቃቄ እርምጃዎች ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now