አንጋፋ ጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ የእስልምና ጉዳዮች ተመራማሪና የታሪክ አጥኚ አቶ ተሾመ ከማል ብርሃኑ፤ በቅርቡ "የአክሱም ተማሪዎች የሂጃብ ጥያቄ የፖለቲካ ሕመሙ ምልክት ወይስ እራሱ ሕመሙ ነው?" በሚል መጠይቅ ለሕትመት ያበቁትን ተከታይ መጣጥፋቸውን ጭብጦች ነቅሰው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ቅድስት ከተማ
- ሃይማኖታዊ እኩልነትና ሕገ መንግሥታዊ አተገባበር
- ተስፋና ስጋት
- ምክረ ሃሳብ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Author Teshome Berhanu Kemal. Credit: TB.Kemal
Published
Updated
By Kassahun Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends



