“በድህነት መኖር ሊበቃ ይገባል፤ ግጭት የማይፈታተናት አፍሪካ እንድትኖረን እንሠራለን” - ሲሪል ራማፎሳ - የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር

newly elected Chairperson of the African Union, President Cyril Ramaphosa of the Republic of South Africa Source: African Union Commission
33ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ ከፌብሪዋሪ 9 -10 ተካሂዶ ይጠናቀቃል። ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የጉባኤውን ሂደት የተከታተለው የSBS አማርኛ ሪፖርተር ደመቀ ከበደ የሕብረቱን የ2020 የወደፊት አቅጣጫ አስመልክቶ ትንታኔ ሰጥቶበታል።
Share