33ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ ከፌብሪዋሪ 9 -10 ተካሂዶ ይጠናቀቃል። ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የጉባኤውን ሂደት የተከታተለው የSBS አማርኛ ሪፖርተር ደመቀ ከበደ የሕብረቱን የ2020 የወደፊት አቅጣጫ አስመልክቶ ትንታኔ ሰጥቶበታል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

newly elected Chairperson of the African Union, President Cyril Ramaphosa of the Republic of South Africa Source: African Union Commission
Published
Updated
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends



