SKIP TO MAIN CONTENT

“በድህነት መኖር ሊበቃ ይገባል፤ ግጭት የማይፈታተናት አፍሪካ እንድትኖረን እንሠራለን” - ሲሪል ራማፎሳ - የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር

The assembly of the African Union
newly elected Chairperson of the African Union, President Cyril Ramaphosa of the Republic of South Africa Source: African Union Commission

33ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ ከፌብሪዋሪ 9 -10 ተካሂዶ ይጠናቀቃል። ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የጉባኤውን ሂደት የተከታተለው የSBS አማርኛ ሪፖርተር ደመቀ ከበደ የሕብረቱን የ2020 የወደፊት አቅጣጫ አስመልክቶ ትንታኔ ሰጥቶበታል።


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS


Skip to podcast episode content

33ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ ከፌብሪዋሪ 9 -10 ተካሂዶ ይጠናቀቃል። ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የጉባኤውን ሂደት የተከታተለው የSBS አማርኛ ሪፖርተር ደመቀ ከበደ የሕብረቱን የ2020 የወደፊት አቅጣጫ አስመልክቶ ትንታኔ ሰጥቶበታል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now