“ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን ላስገኙት ሰላም 10 የኖቤል ሽልማት ቢሰጣቸው ደስ ይለኝ ነበር። ይህቺ ኤርትራ የምትባለው ነገር ግን ደስ አላለችኝም።” - ሳላህ ጋዲ ጆሃር

Interview with Saleh Gadi Johar

Saleh Gadi Johar Source: Courtesy of SGJ

ሳላህ ጋዲ ጆሃር፤ ደራሲ፣ የawate.com መሥራችና አሳታሚ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ ለኢትዮጵያና ኤርትራ የሰላም ስምምነት ላበረከቷቸው አስተዋጽዖዎች የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ተሸላሚ መሆንን አስመልክተው በኤርትራዊነታቸው ያላቸውን አተያይ ያጋራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now