“ጠ/ሚ/ር ዐቢይ የተማሩ ብቻ ሳይሆን የተመራመሩና ተሞክሮ ያላቸው ኢትዮጵያውያን ያስፈልጓቸዋል።” - ፕሮፌሰር ጌታቸው መታፈሪያ

Prof Getachew Metaferia Source: Courtesy of TM
ዶ/ር ጌታቸው መታፈሪያ፤ በሞርጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሥነ መንግሥት ፕሮፌሰር፤ በቅርቡ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጽፈው ስለላኩት ግልጽ ደብዳቤ ይዘት ያስረዳሉ።
Share
Prof Getachew Metaferia Source: Courtesy of TM
SBS World News