የኢትዮጵያ ለውጥ ሂደትና የአንቂዎች ሚና

From left to right - Seyoum Teshome, Meskerem Abera, Fekadu Hailu, and Muktar Usman Source: Courtesy of PD
ስዩም ተሾመ የኢትዮ ቲንክ-ታንክና ኢትዮ ዊኪሊክስ መሥራች፣ መምህርትና ፀሐፊ መስከረም አበራ፣ ሙክታር ዑስማን - በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህርና በፈቃዱ ኃይሉ የዞን ዘጠኛ መሥራች አባል፤ አንቂዎች በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት ስላሳደሩትና እያሳደሩ ስላለው አዎንታዊና አሉታዊ ተጽዕኖች ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share