ስዩም ተሾመ የኢትዮ ቲንክ-ታንክና ኢትዮ ዊኪሊክስ መሥራች፣ መምህርትና ፀሐፊ መስከረም አበራ፣ ሙክታር ዑስማን - በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህርና በፈቃዱ ኃይሉ የዞን ዘጠኛ መሥራች አባል፤ አንቂዎች በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት ስላሳደሩትና እያሳደሩ ስላለው አዎንታዊና አሉታዊ ተጽዕኖች ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

From left to right - Seyoum Teshome, Meskerem Abera, Fekadu Hailu, and Muktar Usman Source: Courtesy of PD
Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends

