“ጥሪው ለሁሉም ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ነው።” - በሪሁን ደጉ

Interview with Beryihun Degu

Beryihun Degu Source: Courtesy of BD

አቶ በሪሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የዳያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት ቤት ለኖቬምበር 9 – 2019 በቪክቶሪያ ነዋሪ ለሆኑ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ስላዘጋጀው የውይይት አጀንዳዎችና ፋይዳዎች ይናገራሉ። የማኅበረሰብ ስብሰባው የሚካሔደው Kensington Town Hall – 30-34 Bellair Street, Kensington ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now