የአሸንዳ በዓል በአገረ አውስትራሊያ ሜልበርንና ፐርዝ ከተሞችን ጨምሮ በትግራይ ሴቶች ማኅበረሰብ አባላት በድምቀት ተከብሮ ውሏል። የቪክቶሪያ የትግራይ ሴቶች ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር ሙና አብረአት፣ ዋና ፀሐፊ ካሰች ጌታሁንና አቶ ተስፉ ፀጋዬ፤ የቪክቶሪያ የትግራይ ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር ስለ በዓሉ አከባበርና ባሕላዊ ፋይዳዎቹ ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends
