ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ አያሌው ሁንዴሳ የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ትግራይ ውስጥ ተከስቶ ላለው ቀውስ ዕልባት ማበጃ ሰላማዊ መፍትሔ ስለምን እንደሚበጅ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የፖለቲካዊ መፍትሔ አስፈላጊነት
- የስኬት መመዘኛዎች
- ሊከተሉ የሚችሉ መዘዞች
Share






