ትንቢታዊ ቃልኪዳን? “ራሴን ለአማራ ሕዝብ ሰጥቻለሁ።” - ዶ/ር አምባቸው መኮንን

Interview with Dr Ambachew Mekonnen Re-Post

Dr Ambachew Mekonnen Source: Courtesy of PD

ከዶ/ር አምባቸው መኮንን፤ የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጋር የዛሬ ሁለት ሳምንት ተነጋግረን ነበር። ዛሬ በሕይወት የሉም። ከሁለት ቀናት በፊት ከሌሎች የሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር ለስብሰባ በተቀመጡበት ቢሮ የጸጥታ አስከባሪ ኃይል አባላት መለያ ልብስ በለበሱ ሰዎች በተከፈተ ተኩስ ሕይወታቸው ማለፉ ተነግሯል። ዶ/ር አምባቸው በቃለ ምልልሳችን ወቅት “ራሴን ለአማራ ሕዝብ ሰጥቻለሁ” ብለውን ነበር። በእርግጥ ያ ቃል ትንቢታዊ ቃልኪዳን ይሆን? ቃለ ምልልሱን ለዝክረ መታሰቢያነት ደግመን አቅርበነዋል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service