ትንቢታዊ ቃልኪዳን? “ራሴን ለአማራ ሕዝብ ሰጥቻለሁ።” - ዶ/ር አምባቸው መኮንን

Interview with Dr Ambachew Mekonnen Re-Post

Dr Ambachew Mekonnen Source: Courtesy of PD

ከዶ/ር አምባቸው መኮንን፤ የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጋር የዛሬ ሁለት ሳምንት ተነጋግረን ነበር። ዛሬ በሕይወት የሉም። ከሁለት ቀናት በፊት ከሌሎች የሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር ለስብሰባ በተቀመጡበት ቢሮ የጸጥታ አስከባሪ ኃይል አባላት መለያ ልብስ በለበሱ ሰዎች በተከፈተ ተኩስ ሕይወታቸው ማለፉ ተነግሯል። ዶ/ር አምባቸው በቃለ ምልልሳችን ወቅት “ራሴን ለአማራ ሕዝብ ሰጥቻለሁ” ብለውን ነበር። በእርግጥ ያ ቃል ትንቢታዊ ቃልኪዳን ይሆን? ቃለ ምልልሱን ለዝክረ መታሰቢያነት ደግመን አቅርበነዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now