“ትልቅ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብን በጋራ እንፍጠር” - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር መሪዎች

Interview with ECAVIC Leaders

Tesfaye Endashaw (L), Yonas Mulugeta (C), and Elias Yemane (R) Source: Courtesy of TE, YM, and EY

ኦገስት 11 – 2019 አዲስ የተመረጡት አቶ ተስፋዬ እንደሻው - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፣ አቶ ዮናስ ሙሉጌታ - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዐቃቤ ነዋይና አቶ ኤልያስ የማነ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፤ የማኅበሩን የወደፊት ትልሞች ነቅሰው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now