አገርኛ ሪፖርት - ሁሉን አቀፍ የጤና ተደራሽነትን ያቀፈ የጤና ፖሊሲ ይፋ ሆነ

Source: Courtesy of MOH
አገርኛ ሪፖርት - የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከዓመት ከመንፈቅ በላይ ያስጠናው የጤና ፖሊሲ ሁሉን አቀፍ የጤና ተደራሽነትን (Universal Health Coverage) በማካተቱና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ልዩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ተሾመ ጋር ተነጋግሯል።
Share




