“ታጋች ተማሪዎች በመለቀቃቸው ደስታ ላይ ነን፤ የልጄን ድምፅ ገና አልሰማሁም” - አቶ የኔነህ አዱኛ

University of Dambi Dollo

Source: Courtesy of DDU

ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለእገታ ከተዳረጉት ውስጥ 13 ሴቶችና 8 ወንዶች እንዲለቀቁ መደረጉንና አንድ የአካባቢውን ተማሪ አክሎ ስድስት ተማሪዎች ገና ያልተለቀቁ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። ልጆቻቸው ከታገዱባቸው ወላጆች ውስጥ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ባዮ ቴክኖሎጂ ሶስተኛ አመት ተማሪዋ ግርማነሽ አባት አቶ የኔነህ አዱኛ አንዱ ናቸው። የታጋች ተማሪዎች የመለቀቅ ዜና ስላሳደረባቸው ደስታና በእገታው ወቅት ታውኮ ስለነበረ ስሜታቸው ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service