“ታጋች ተማሪዎች በመለቀቃቸው ደስታ ላይ ነን፤ የልጄን ድምፅ ገና አልሰማሁም” - አቶ የኔነህ አዱኛ

University of Dambi Dollo

Source: Courtesy of DDU

ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለእገታ ከተዳረጉት ውስጥ 13 ሴቶችና 8 ወንዶች እንዲለቀቁ መደረጉንና አንድ የአካባቢውን ተማሪ አክሎ ስድስት ተማሪዎች ገና ያልተለቀቁ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። ልጆቻቸው ከታገዱባቸው ወላጆች ውስጥ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ባዮ ቴክኖሎጂ ሶስተኛ አመት ተማሪዋ ግርማነሽ አባት አቶ የኔነህ አዱኛ አንዱ ናቸው። የታጋች ተማሪዎች የመለቀቅ ዜና ስላሳደረባቸው ደስታና በእገታው ወቅት ታውኮ ስለነበረ ስሜታቸው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now