SKIP TO MAIN CONTENT

“የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቤተሰብ ፕሮጄክት የብሔር ግጭቶችን የሚቀርፍና ኢትዮጵያዊነትን የሚያስተሳስር ነው።” - ዶ/ር አሥራት አፀደወይን

Homeland Report Education 1411
Dr Asrat Atsedeweyn Source: Courtesy of PD and AAW

አገርኛ ሪፖርት - ዶ/ር አሥራት አፀደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ ዘንድሮ ዩኒቨርሲቲው የሚቀበላቸው አዲስ ተማሪዎች የቤተሰብ ርቀትና የባይተዋርነት ስሜት እንዳያድርባቸው አስቦ በግብር ላይ ስለሚያውለው የቤተሰብ ፕሮጄት ፋይዳዎች ይናገራሉ።


Published

By Demeke Kebede

Source: SBS


Skip to podcast episode content

አገርኛ ሪፖርት - ዶ/ር አሥራት አፀደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ ዘንድሮ ዩኒቨርሲቲው የሚቀበላቸው አዲስ ተማሪዎች የቤተሰብ ርቀትና የባይተዋርነት ስሜት እንዳያድርባቸው አስቦ በግብር ላይ ስለሚያውለው የቤተሰብ ፕሮጄት ፋይዳዎች ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now