ምንም እንኳ ለዕለት ተዕለት እንቅስቃሴዎቻችን ዓይኖቻችን ሁነኛ ሚና ቢኖራቸውም፤ ሁሉም ሰው መደበኛ የዓይን ምርመራ ለማድረግ ጊዜ የለውም። እንደ ዓይን ተጠባቢዎች ገለጣ 93 ፐርሰንት ዕድሜያቸው ከ55 በላይ የሆኑ ሰዎች ለዕይታ መታወክ የተጋለጡ በመሆናቸው በቸልታ የዓይን ምርመራ ሳያደርጉ በመቆየት ለብርቱ ዓይነ ብርሃን መታወክ እንዳይጋለጡ ያሳስባሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Amy Chien-Yu Wang
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

