ምዕራብ አውስትራሊያ ሕይወትን በራስ ፈቃድ በእገዛ የማክተም ድንጋጌ በማሳለፍ ሁለተኛዋ የአውስትራሊያ ክፍለ አገር ሆናለች። ሕይወትን በራስ ፈቃድ በእገዛ የማጥፋት ድንጋጌው ግብር ላይ የሚውለው በፅኑ ታምመው በሕይወት ለመቆየት እስከ ስድስት ወራት ለቀራቸው ሕሙማን ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Supporters of Assisted Dying legislation outside WA's Parliament House Source: AAP
Published
Updated
By Aaron Fernandes
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

