ሐዋሳ - የወደፊቷ የሲዳማ መስተዳድር መዲና ወይስ ሶስተኛዋ ቻርተር ከተማ?

Homeland Report 0209

Hawassa Source: Courtesy of EPRDF

አገርኛ ሪፖርት - የደቡብ ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ዋና ከተማ የሆነቸው ሐዋሳ የወደፊት ዕጣ ፈንታዋ በአዲሱ የኢትዮጵያ 2012 የዘመን መቁጠሪያ ይወሰናል። የክልሉ መስተዳድር እስከ መስከረም 22 ሂደቱን ከውኖ ማስታወቅ ሲጠበቅበት፤ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ኅዳር 3 ሕዝበ ውሳኔ እንደሚያካሂድ አስታውቋል። ሆኖም፤ በአማራጭ ሂደት ከአዲስ አበባና ድሬዳዋ ጋር በመዳመር ሶስተኛዋ የኢትዮጵያ ቻርተር ከተማ ልትሆን የምትችልበት መንገድ አለ የሚሉ ወገኖች ድምጾችም እየተደመጡ ነው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service