ሐዋሳ - የወደፊቷ የሲዳማ መስተዳድር መዲና ወይስ ሶስተኛዋ ቻርተር ከተማ?

Homeland Report 0209

Hawassa Source: Courtesy of EPRDF

አገርኛ ሪፖርት - የደቡብ ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ዋና ከተማ የሆነቸው ሐዋሳ የወደፊት ዕጣ ፈንታዋ በአዲሱ የኢትዮጵያ 2012 የዘመን መቁጠሪያ ይወሰናል። የክልሉ መስተዳድር እስከ መስከረም 22 ሂደቱን ከውኖ ማስታወቅ ሲጠበቅበት፤ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ኅዳር 3 ሕዝበ ውሳኔ እንደሚያካሂድ አስታውቋል። ሆኖም፤ በአማራጭ ሂደት ከአዲስ አበባና ድሬዳዋ ጋር በመዳመር ሶስተኛዋ የኢትዮጵያ ቻርተር ከተማ ልትሆን የምትችልበት መንገድ አለ የሚሉ ወገኖች ድምጾችም እየተደመጡ ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now