ወ/ሮ ቆንጂት ጥላሁን ወ/ሮ ፍትፍቴ አስራት እና አቶ ገዛህኝ ጎልማሜ የአፍሪካ ታውን ምግብ ቤት ባለቤት ደረጃውን እና ጥራቱን የጠበቀ በርበሬ ፤ ሽሮ እና ቅመማ ቅመሞችን አሽገን ይዘን ብንመጣም ማስገባት ተከልክሏል ተብለን ተጥሎብናል ። በዚህም ከፍተኛ የሆነ ቅሬታ ተሰምቶናል ብለዋል ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

