የሜልበርን ነዋሪ የሆኑት አቶ ኃይለ ልኡል ገብረ ስላሴ እና ወ/ሮ ፈለቀች ይፍሩበአሁን ሰአት ያለው አሰራር እንዲስተካከል ማህበረሰቡ በጋራ መስራት አለበት ሲሉ ፤ አቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንት ከሚመለከታቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች ጋር ለመነጋገር እየሰራን ነው ብለዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

