L.R Ato Tesfaye Endashaw, Ato Haileluel Gebreselassie and B,L W/Ro Felekech Yifru Source: F.Y, H.G and T.Eየሜልበርን ነዋሪ የሆኑት አቶ ኃይለ ልኡል ገብረ ስላሴ እና ወ/ሮ ፈለቀች ይፍሩበአሁን ሰአት ያለው አሰራር እንዲስተካከል ማህበረሰቡ በጋራ መስራት አለበት ሲሉ ፤ አቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንት ከሚመለከታቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች ጋር ለመነጋገር እየሰራን ነው ብለዋል።
Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Skip to podcast episode contentShare this with family and friends
የሜልበርን ነዋሪ የሆኑት አቶ ኃይለ ልኡል ገብረ ስላሴ እና ወ/ሮ ፈለቀች ይፍሩበአሁን ሰአት ያለው አሰራር እንዲስተካከል ማህበረሰቡ በጋራ መስራት አለበት ሲሉ ፤ አቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንት ከሚመለከታቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች ጋር ለመነጋገር እየሰራን ነው ብለዋል።