“የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ቅበላ ሥነ ሥርዓት ቀንን ለመልካም ገጽታ ግንባታ እናውለው” - የአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ መሪዎች

Interview with Dr Birhan Ahmed and Abesolom Nega

Dr Birhan Ahmed and Abesolom Nega Source: Courtesy of PD

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የግብርና ተመራማሪና የአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን የሥራና ወጣቶች አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ አቶ አቤሰሎም ነጋ፤ የ iEmpower ዋና ሥራ አስፈጻሚና የአውስትራሊያውያን - አፍሪካውያን ማኅበረሰባት አመራር መድረክ ምክትል ሊቀመንበር፤ የዲሴምበር 10 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ቅበላ ሥነ ሥርዓት ምክንያት በማድረግ በመላው አውስትራሊያ ለመልካም ገጽታ ግንባታና ሰላም ወዳድነት መግለጫነት የመጠቀሙን ፋይዳ ያስረዳሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service