ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የግብርና ተመራማሪና የአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን የሥራና ወጣቶች አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ አቶ አቤሰሎም ነጋ፤ የ iEmpower ዋና ሥራ አስፈጻሚና የአውስትራሊያውያን - አፍሪካውያን ማኅበረሰባት አመራር መድረክ ምክትል ሊቀመንበር፤ የዲሴምበር 10 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ቅበላ ሥነ ሥርዓት ምክንያት በማድረግ በመላው አውስትራሊያ ለመልካም ገጽታ ግንባታና ሰላም ወዳድነት መግለጫነት የመጠቀሙን ፋይዳ ያስረዳሉ።
Share






