SKIP TO MAIN CONTENT

“የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ቅበላ ሥነ ሥርዓት ቀንን ለመልካም ገጽታ ግንባታ እናውለው” - የአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ መሪዎች

Interview with Dr Birhan Ahmed and Abesolom Nega
Dr Birhan Ahmed and Abesolom Nega Source: Courtesy of PD

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የግብርና ተመራማሪና የአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን የሥራና ወጣቶች አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ አቶ አቤሰሎም ነጋ፤ የ iEmpower ዋና ሥራ አስፈጻሚና የአውስትራሊያውያን - አፍሪካውያን ማኅበረሰባት አመራር መድረክ ምክትል ሊቀመንበር፤ የዲሴምበር 10 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ቅበላ ሥነ ሥርዓት ምክንያት በማድረግ በመላው አውስትራሊያ ለመልካም ገጽታ ግንባታና ሰላም ወዳድነት መግለጫነት የመጠቀሙን ፋይዳ ያስረዳሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የግብርና ተመራማሪና የአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን የሥራና ወጣቶች አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ አቶ አቤሰሎም ነጋ፤ የ iEmpower ዋና ሥራ አስፈጻሚና የአውስትራሊያውያን - አፍሪካውያን ማኅበረሰባት አመራር መድረክ ምክትል ሊቀመንበር፤ የዲሴምበር 10 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ቅበላ ሥነ ሥርዓት ምክንያት በማድረግ በመላው አውስትራሊያ ለመልካም ገጽታ ግንባታና ሰላም ወዳድነት መግለጫነት የመጠቀሙን ፋይዳ ያስረዳሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now