ምልሰታዊ ምልከታ 2022፤ አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምልሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።
አንኳሮች
- ትዳርና አመኔታ
- ኑዛዜ
- ልል አንድነት
Share






