Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የትዳር ግልፅነት አለመኖር፣ ኑዛዜ አለማስፈርና የጡረታ አበል ግንዛቤ ማነስ የማኅበረሰባችን አንኳር ችግሮች ናቸው" አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ

Eshetu Mulugeta (L), and Adamu Tefera (R).jpg

Eshetu Mulugeta (L), and Adamu Tefera (R). Credit: E.Mulugeta and A.Tefera

ምልሰታዊ ምልከታ 2022፤ አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምልሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።


አንኳሮች
  • ትዳርና አመኔታ
  • ኑዛዜ
  • ልል አንድነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now