SKIP TO MAIN CONTENT

"የትዳር ግልፅነት አለመኖር፣ ኑዛዜ አለማስፈርና የጡረታ አበል ግንዛቤ ማነስ የማኅበረሰባችን አንኳር ችግሮች ናቸው" አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ

Eshetu Mulugeta (L), and Adamu Tefera (R).jpg
Eshetu Mulugeta (L), and Adamu Tefera (R). Credit: E.Mulugeta and A.Tefera

ምልሰታዊ ምልከታ 2022፤ አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምልሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ምልሰታዊ ምልከታ 2022፤ አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምልሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።


አንኳሮች

  • ትዳርና አመኔታ
  • ኑዛዜ
  • ልል አንድነት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now