ምልሰታዊ ምልከታ 2022፤“በሕዳሴ ግድብ ምረቃ የተገደበው ውኃ ኮለል ብሎ ሳይ የለቅሶም የደስታም ስሜት ነበር የተሰማኝ፤ሕዳሴ የአንድነት ተምሳሌ ነው”ዶ/ር አረጋዊ በርሔ15:49Dr Aregawi Berhe. Credit: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.35MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አረጋዊ በርሔ - የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ የሕዝብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፤ የግድቡን የመጀመሪያ የኃይል ምንጭ ጅመራና ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምለሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።አንኳሮችየሕዳሴ ግድብ ተምሳሌነትየአገር ውስጥና የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን አስተዋፅዖዎችየኃይል ስርጭትShareLatest podcast episodesየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ