ዶ/ር ላይችሉህ ባንቴ መኮንን - የደቡብ አውስትራሊያ የአማራ ማኅበር ሊቀመንበር፤ ስለ ማኅበሩ ሚና፣ ክንዋኔዎችና ትልሞች ይናገራሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምለሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።
አንኳሮች
- የማኅበሩ ዓላማና ምስረታ
- ተግዳሮቶችና ስኬቶች
- የወደፊት ትልሞች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

