2021 ምልሰታዊ ምልከታ፤ የሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ዘልቆ መግባት በሕዳሴ ግድብ ድርድር ላይ የሚኖረው ተፅዕኖ አለ?

Yayne Alemu (L) and Dr Ermias Alemu (R). Source: A.Yayne and E.Alemu
የዓመቱን መሰናበቻ አስባብ አድርገን ባለፉት 12 ወራት ውስጥ ካስተላለፍናቸው ዘርፈ ብዙ ዝግጅቶቻችን የተወሰኑትን ነቅሰንና ቀንጭበን በምልሰታዊ ምልከታ እናቀርባለን። ባለፈው ወርኃ ጃኑዋሪ ካነጋገርናቸው ውስጥ አቶ ዓለሙ ያይኔ - የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበርና ዶ/ር ኤርሚያስ ዓለሙ - የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ይገኙበታል። የመነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳያችን የነበረው ኮሚቴው "ሱዳን በወረራ ከያዘችው የወረራ ግዛት በአስቸኳይ ለቅቃ መውጣት አለባት" ሲል ያወጣውን መግለጫ ፋይዳ አስመልክቶ ነበር።
Share




