2021 ምልሰታዊ ምልከታ፤ የሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ዘልቆ መግባት በሕዳሴ ግድብ ድርድር ላይ የሚኖረው ተፅዕኖ አለ?

Homeland Report

Yayne Alemu (L) and Dr Ermias Alemu (R). Source: A.Yayne and E.Alemu

የዓመቱን መሰናበቻ አስባብ አድርገን ባለፉት 12 ወራት ውስጥ ካስተላለፍናቸው ዘርፈ ብዙ ዝግጅቶቻችን የተወሰኑትን ነቅሰንና ቀንጭበን በምልሰታዊ ምልከታ እናቀርባለን። ባለፈው ወርኃ ጃኑዋሪ ካነጋገርናቸው ውስጥ አቶ ዓለሙ ያይኔ - የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበርና ዶ/ር ኤርሚያስ ዓለሙ - የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ይገኙበታል። የመነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳያችን የነበረው ኮሚቴው "ሱዳን በወረራ ከያዘችው የወረራ ግዛት በአስቸኳይ ለቅቃ መውጣት አለባት" ሲል ያወጣውን መግለጫ ፋይዳ አስመልክቶ ነበር።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now