“የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር መንዙማን በተጨባጭና ረቂቅ ቅርስነት መጠበቅ አለበት።” - ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ

Teshome Berhanu Kemal Source: Courtesy of TBK
ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል፤ የመንዙማን ታሪካዊ መነሻና አገራዊ ሐብትነት አስመልክተው ይናገራሉ። መንግሥት ለመንዙማ የቅርስ ጥበቃ እንዲያደርግና የዩኒቨርሲቲ ተቋማትም የምርምር ሥራ እንዲያካሂዱበት ጥሪ ያቀርባሉ።
Share




