የአውስትራሊያ ነዋሪዎች የባህር ማዶ ገቢዎቻቸውን ለግብር ቢሮ እንዲያስታውቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ

Families urged to report foreign incomes to Tax Office

The exterior of the Australian Government Taxation Office in Sydney Source: AAP

በአዲሱ ዓለም አቀፍ የዳታ ልውውጥ ስምምነት፤ የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ድንበሮችን ተሻግሮ የግብር ግዴታቸውን የማይወጡ ግለሰቦችን ገቢ ለማሰስ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮለታል። የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ከ65 አገራት ጋር የዳታ ልውውጥ ስምምነቶችን አድርጓል። ቢሮው ግብር ከፋዮች ከባሕር ማዶ ያገኟቸውን ገቢዎች ታክስ ሲያሰሩ ሪፖርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የአውስትራሊያ ነዋሪዎች የባህር ማዶ ገቢዎቻቸውን ለግብር ቢሮ እንዲያስታውቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ | SBS Amharic