የአውስትራሊያ ነዋሪዎች የባህር ማዶ ገቢዎቻቸውን ለግብር ቢሮ እንዲያስታውቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ

Families urged to report foreign incomes to Tax Office

The exterior of the Australian Government Taxation Office in Sydney Source: AAP

በአዲሱ ዓለም አቀፍ የዳታ ልውውጥ ስምምነት፤ የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ድንበሮችን ተሻግሮ የግብር ግዴታቸውን የማይወጡ ግለሰቦችን ገቢ ለማሰስ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮለታል። የአውስትራሊያ ግብር ቢሮ ከ65 አገራት ጋር የዳታ ልውውጥ ስምምነቶችን አድርጓል። ቢሮው ግብር ከፋዮች ከባሕር ማዶ ያገኟቸውን ገቢዎች ታክስ ሲያሰሩ ሪፖርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now