“ ‘የነገ ተስፋችን፣ የመማራችን ትርጉሙ ምንድነው?’ የሚለው ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አልፎ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችንም ገጥሞ ያለ ትልቅ ችግር ነው።” - ዶ/ር አቡበከር ከዲር

Dr Abubeker Kadir Source: Courtesy of AK
ዶ/ር አቡበከር ከዲር፤ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚደንት፤ የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮ፣ ራዕይና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ደረጃ አስመልክተው ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ዩኒቨርሲቲዎች አስተማሪ የሆኑና ግንኙነቶች ያሏቸው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታዊ አስተዋጽዖዎችን እንዲያበረክቱ ጥሪ ያቀርባሉ።
Share




