“የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ለሥነ ስዕል ሥራዎቼ የቸሩኝ ድጋፍ አበርታች ሆኖ አግኝቼዋለሁ” - አርቲስት ጽዮን ያይኑ

Interview with Tsion Yaynu

Artist Tsion Yaynu Source: Courtesy of TY

አርቲስት ጽዮን ያይኑ፤ የሥነ ስዕል ሙያ ፍቅር እንዴት እንዳደረባትና የጥበበ ሥራዎቿንም ለሕዝብ ዕይታ በምን መልኩ እንደምታቀርብ ትናገራለች። በተለይም ከሜልበርን የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ለተደረጉላት አበርታች ድጋፎች ምሥጋናዋ የላቀ መሆኑን ትገልጣለች።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now