“የኢትዮጵያውያንን አዲስ ዓመት ዋዜማ በጋራ ለማክበር ፉትስክሬይ እንገናኝ” - ኤልያስ የማነና ሰብለ ግርማ

Interview with Seble Girma and Elias Yemane

Seble Girma (L), and Elias Yemane (R) Source: Courtesy of SG and EY

አቶ ኤልያስ የማነ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኑነት ኃላፊ፤ ድምጻዊትና የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የባሕልና ኪነ ጥበብ ኃላፊ ሰብለ ግርማ፤ ቅዳሜ ሴፕቴምበር 07/2019 ፉትስክሬይ - ኒከልሰን ጎዳና ስለሚከበረው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቅበላ ልዩ ዝግጅት ይናገራሉ። ግብዣቸውንም ለመላው ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሁሉ ያቀርባሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now