የአውስትራሊያ ምርታማነት ዕድገት ዘለግ ላለ ጊዜ ከነበረው 1.5 ፐርሰንት በአማካይ ዕድገት ወደ 1.1 ፐርሰንት ወርዷል። SBS ባስጠናውና ዲሎይት ባቀረበው አዲስ ሪፖርት፤ በማኅበራዊ አካታችነት ላይ ብርቱ ትኩረትን ማድረግ የአውስትራሊያን ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት በዓመት በ$12.7 ቢሊየን ከፍ እንደሚያደርግ ተመልክቷል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Different generations working together. Source: Getty Images
Published
By Lin Evlin
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

