“የሁለቱ ሲኖዶሶች ዕርቅ አፈዘዘን ማለት ይቻላል፤ ሁሉም ከተኛበት መንቃት አለበት።” - ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

Kesis Asteraye Tsigie Source: Courtesy of KAT and WP
ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ፤ በካንሳስየደብረ ሳህል መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ካህን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ገጥመዋት ስላሉት ወቅታዊ ችግሮች፣ መንስዔዎችና አማራጭ መፍትሔዎች ይናገራሉ።
Share




