የመስከረም አራቱ ሰላማዊ ሰልፍ በስምምነት ተገታ

Source: Mahibere Kidusan
አገርኛ ሪፖርት - አዲስ አበባን ጨምሮ እሑድ መስከረ 4 – 2012 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኞች በሆኑት የማኅበረ ቅዱሳንና የቤተክርስቲያኒቱ የተለያዩ ማኅበራት የተጠራው አገር አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይካሄድ ከስምምነት ላይ በመደረሱ፤ ከጎንደር፣ ደሴና ወረታ ከተሞች በስተቀር ሳይካሄድ መቅረቱን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።
Share