የሙጋቤ ውርሰ አሻራ በዚምባቡዌያውያን መካከል ዝንቅ አተያዮችን እያስነዘረ ነው

Australia-based Zimbabweans reflect on Robert Mugabe's legacy

Crowds attend a funeral parade of the former Zimbabwean President Robert Mugabe at Rufaro Stadium in Harare Source: AAP

በ95 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትን የቀድሞው የዚምባቡዌ ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ በመንግሥታዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሐራሬ ላይ ሲሽኙ፤ አውስትራሊያ ውስጥ ነዋሪ በሆኑ ዚምባቡዌያውያን ዘንድ በውርሰ አሻራቸው ላይ ዝንቅ አተያዮች ተንጸባርቀዋል። በገሚሶቹ ዘንድ፤ የሙጋቤ ሞት በዘመነ ፕሬዚደንትነታቸው በፈጸሟቸው የሰብዓዊ መብቶች ረገጣ ተጠያቂ ሳይሆኑ ማለፍ ሆኖ ሲገልጥ፤ በሌሎች አንደበት ግና ለዚምባቡዌ ድቅቀት ጣት መጠቆሚያ ተደርገዋል የሚል አተያዮች ተሰንዝረዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now