የሙጋቤ ውርሰ አሻራ በዚምባቡዌያውያን መካከል ዝንቅ አተያዮችን እያስነዘረ ነው

Australia-based Zimbabweans reflect on Robert Mugabe's legacy

Crowds attend a funeral parade of the former Zimbabwean President Robert Mugabe at Rufaro Stadium in Harare Source: AAP

በ95 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትን የቀድሞው የዚምባቡዌ ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ በመንግሥታዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሐራሬ ላይ ሲሽኙ፤ አውስትራሊያ ውስጥ ነዋሪ በሆኑ ዚምባቡዌያውያን ዘንድ በውርሰ አሻራቸው ላይ ዝንቅ አተያዮች ተንጸባርቀዋል። በገሚሶቹ ዘንድ፤ የሙጋቤ ሞት በዘመነ ፕሬዚደንትነታቸው በፈጸሟቸው የሰብዓዊ መብቶች ረገጣ ተጠያቂ ሳይሆኑ ማለፍ ሆኖ ሲገልጥ፤ በሌሎች አንደበት ግና ለዚምባቡዌ ድቅቀት ጣት መጠቆሚያ ተደርገዋል የሚል አተያዮች ተሰንዝረዋል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service