New South Wales Premier Gladys Berejiklian Source: AAPየውርጃን በወንጀል አስጠያቂ ሕግን ለመሻር በኒው ሳውዝ ዌይልስ የላይኛው ምክር ቤት ቢያንስ 10 ያህል የማሻሻያ ምክረ ሃሳቦች ላይ በዚህ ሳምንት የከረረ ክርክር እንደሚካሄድ ይጠበቃል። ረቂቅ ድንጋጌው ባለፈው ወር በታችኛው ምክር ቤት ይሁንታ ተቸሮት አልፏል።
Published
By Amy Hall
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
የውርጃን በወንጀል አስጠያቂ ሕግን ለመሻር በኒው ሳውዝ ዌይልስ የላይኛው ምክር ቤት ቢያንስ 10 ያህል የማሻሻያ ምክረ ሃሳቦች ላይ በዚህ ሳምንት የከረረ ክርክር እንደሚካሄድ ይጠበቃል። ረቂቅ ድንጋጌው ባለፈው ወር በታችኛው ምክር ቤት ይሁንታ ተቸሮት አልፏል።