SKIP TO MAIN CONTENT

“የሲዳማ ሕዝብ ጥያቄ ምንጩ ኢ-ፍትሓዊነት ነው። ከተቻለ ያለ ቋንቋ ልዩነት የጂኦግራፊ ክፍፍል አድርጎ አንድ ላይ ማድረግ ጥሩ ነው።” - ዶ/ር አንበሳ ተፈራ

Interview with Dr Anbessa Teferra
Dr Anbessa Teferra Source: Courtesy of AT

ዶ/ር አንበሳ ተፈራ፤ በቴሌአቪቭ ዩኒቨርሲቲ የሴሜቲክ ሥነ ልሳን ተመራማሪና መምህር፤ “A Linguistic Analysis of Personal Names in Sidama” በሚል ርዕስ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ከሆኑት ታፈሰ ገብረማሪያ ጋር “ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture” ላይ ለሕትመት ስላበቁት የምርምር ሥራቸውና የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔንን አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Skip to podcast episode content

ዶ/ር አንበሳ ተፈራ፤ በቴሌአቪቭ ዩኒቨርሲቲ የሴሜቲክ ሥነ ልሳን ተመራማሪና መምህር፤ “A Linguistic Analysis of Personal Names in Sidama” በሚል ርዕስ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ከሆኑት ታፈሰ ገብረማሪያ ጋር “ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture” ላይ ለሕትመት ስላበቁት የምርምር ሥራቸውና የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔንን አስመልክተው ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now