የነዋሪዎች ቁጥር እያነሰ በመሔዱ ሳቢያ የገጠሪቱ አውስትራሊያ ራሷን ችላ ለመቆም በመፍጨርጨር ላይ ሳለች፤ ባለፈው ዓመት ሙሉ-ለሙሉ በሚያሰኝ መልኩ አዲስ መጤዎች የሠፈሩት ሜልበርንና ሲድኒ ነው። የአውስትራሊያ መንግሥት አዲስ መጤዎች ለአራት ዓመታት በገጠር አካባቢ እንዲቆዩ ለማስቻል ለቋሚ ነዋሪነት የሚያበቃ አዲስ የመሸጋገሪያ መንገዶችን እነሆኝ እያለ ነው።
Share

Published
By Amy Chien-Yu Wang
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends


