ነቢያት ጌታቸው፤ የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኢትዮጵያና ኤርትራ የሰላም ስምምነት ላበረከቷቸው አስተዋጽዖዎች የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማት ተሸላሚ መሆን ለኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና ለአገር ውስጥ ፖለቲካዊ ቅኝት ስላለው ፋይዳ ይናገራሉ።
Share

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
